1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሞ ተወላጆች እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ተወካይ ውይይት በሪያድ

ሐሙስ፣ መጋቢት 28 2009

የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል መንግሥት ተወካዮች በሳውዲ ከሚገኙ የኦሮሞ ተወላጆች ጋር ውይይት አካሄዱ።  የክልሉ መንግሥት የኦሮሞ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት፣ በምህፃሩ፣ ኦ ሕ ዴ ድ የተመሰረተበትን 27ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በተወካዮቹ አማካኝነት በሪያድ ባካሄደው ውይይት በዚያ ላሉት የኦሮሞ ተወላጆች ስለሀገራቸው በቂ መረጃ ለማቅረብ ሞክሯል።

https://p.dw.com/p/2aotY
Äthiopien Beker Shale, Vizepräsident des Oromia regional state
ምስል DW/S. Worku

M M T/ Ber. Riad(OPDO representatives discusse with Oromos in Saudi) - MP3-Stereo

የኦሮሞ ተወላጆች  ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ በክር ሻለ ጋር ከተወያዩባቸው አርዕስት መካከል በሀገር ውስጥ የታሰሩት የፓርቲ መሪዎች እና ደጋፊዎቻቸው ጉዳይ አንዱ ነበር።

ስለሺ ሽብሩ

አርያም ተክሌ

አዝብ ታደሰ