የእዉቀት ሽግግርና ጤና24 ታኅሣሥ 2004ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 24 2004ኢትዮጵያ ዉስጥ በወባ በሽታ፤ ኤድስና በሳንባ ነቀርሳ ምክንያት ከሚያልፈዉ የሴቶች ህይወት ይልቅ በወሊድ ወቅት የሚቀጠፈዉ የእናቶች ቁጥር እንደሚበልጥ መረጃዎች ያመለክታሉ።https://p.dw.com/p/13dV1ምስል DWማስታወቂያ በወሊድ ወቅት ከአንድ መቶ ሺዎቹ እናቶች 670ዉ ከወሊድ ጋ በተገናኘ ሰበብ እንደዋዛ ያልፋሉ። የተመድ በአምዓቱ የልማት ግብ ከያዛቸዉ እቅዶች በወሊድ ወቅት የሚቀጠፈዉን የእናቶች ህይወት መታደግ አንዱ ነዉ። ለዚህ ደግሞ እንደኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የዘርፉን ባለሙያዎች እዉቀት ማጠናከር ወሳኝነት እንዳለዉ ይታመናል። ሸዋዬ ለገሠ ተክሌ የኋላ