1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእትዮጵያ ፖለቲካ ከአቶ መለስ በኋላ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 17 2004

ላለፉት 21 አመታት ኢትዮጵያን የመሩት የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት በአገሪቱም ሆነ በአካባቢው አገራት ላይ ከፍተኛ አንድምታ እንደሚኖረው ክራይስ ግሩፕ አስታወቀ ። መቀመጫውን ብራሰልስ ቤልጅየም ያደረገው የፖለቲካ ቀውስና ግጭቶችን

https://p.dw.com/p/15veA
Meles Zenawi, Prime Minister of Ethiopia, speaks during the conference 'Energy for All' in Oslo, Norway Monday Oct. 10, 2011. U.N. Secretary-General Ban Ki-moon has called for making electricity available to all by 2030 saying energy poverty threatens global economic growth and the creation of jobs. Ban says that a clean energy revolution is needed that would double the use of renewable energy sources in 20 years.(Foto:Erik Johansen/Scanpix Norway/AP/dapd) NORWAY OUT
ምስል dapd

ላለፉት 21 አመታት ኢትዮጵያን የመሩት የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት በአገሪቱም ሆነ በአካባቢው አገራት ላይ ከፍተኛ አንድምታ እንደሚኖረው ክራይስ ግሩፕ አስታወቀ ። መቀመጫውን ብራሰልስ ቤልጅየም ያደረገው የፖለቲካ ቀውስና ግጭቶችን የሚተነትነው ክራይስስ ግሩፕ የተባለው ድርጅት ኢትዮጵያ ከአቶ መለስ በኋላ ሲል ባወጣው ዘገባ አተ መለስን የሚተካው አመራር ከዚህ ቀደም የተገለሉ ቡድኖችን ለማሳተፍ ጥረት ማድረግ እንደሚገባው አሳስቧል ። ለጋሽ አገራትም በተተኪው መሪ ላይ ትክክለኛ አቋም እንዲይዙም ጠይቋል ። የድርጅቱን ባልደረባ ያነጋገረው የብራሰልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል ።

ገበያው ንጉሴ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ  

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ