የእስራኤል የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጽያ ጉብኝት
ሐሙስ፣ ነሐሴ 28 2001ማስታወቂያ
የእስራኤል የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጽያ ጉብኝት የእስራኤል ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቪግዶር ሊበርማን በአምስት የአፍሪቃ አገሮች የሚያደርጉትን ጉብኝት ትናንት በአዲስ አበባ ጀምረዋል። ሊቨር ማን ትናንት ቀትር ላይ አዲስ አበባ ሲገቡ የኢትዮጽያዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን አቀባበል አድርገዉላቸዋል። ከቅርብ አመታት ወዲህ በእስራኤል ከፍተኛ ስልጣን ላይ ያለ ኢትዮጽያን ለመጎብኘት ሲመጣ አቪግዶር ሊበርማን የመጀመርያ እንደሆኑም ተነግሮአል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ልኮልናል።
Tadesse Engedaw / Azeb Tadesse / Negash Mohamed