የእሳት አደጋ በመርካቶ28 ግንቦት 2007ዓርብ፣ ግንቦት 28 2007በዛሬዉ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ የገበያ ስፍራ የእሳት አደጋ መድረሱ ተሰማ። በስፍራዉ ተገኝቶ ቃጠሎዉን የተመለከተዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንደገለፀዉ፤ እሳቱ በሀገሪቱ ሰዓት አቆጣጠር ከቀትር በኋላ ስምንስት ሰዓት ተኩል የጀመረ ለሶስት ሰዓት ገደማ ይነድ ነበር።https://p.dw.com/p/1FcQ1ምስል DW/Yohannes G/Egziabahreማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio እሳቱን ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞችና ተሽከርካሪዎች በርከት ብለዉ ቢሰማሩም መንገዱ ጠባብ በመሆኑ ሁሉንም ማስተናገድ እንዳልቻለም ዘጋቢያችን ገልጾልናል። ቦታዉ ላይ ሆኖ ሸዋዬ ለገሠ በስልክ ጠይቃዋለች። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር/ሸዋዬ ለገሠ ተክሌ የኋላ