1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ የሰብዓዊ መብት ይዞታ እና የተመድ

ሐሙስ፣ ጥር 21 2007

የተመድ የሰብዓዊ መብት ተመልካች ኮሚሽን ቡድን የኤርትራ መንግሥት በዜጎቹ ላይ ይፈፅመዋል የሚባለውን የመብት ጥሰት ለማጣራት በብሪታንያ ምርመራ ጀመረ። ቡድኑ ሁለተኛ ሳምንት የያዘውን ምርመራውን በብሪታንያ የሚኖሩ ኤርትራውያንን በማነጋገር በማካሄድ ላይ ይገኛል።

https://p.dw.com/p/1ET3Z
21.01.2013 Karte Eritrea Asmara eng

ብሪታንያ ቡድኑ ይህን መሰል የማጣራት ስራ ያካሄደባት ሶስተኛዋ ሀገር ናት። ቡድኑ ቀደም ሲል ተመሳሳይ ምርመራ በኢጣልያ እና በስዊትዘርላንድ አካሂዶዋል።

ድልነሳ ጌታነህ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ