የኤርትራ ቲቪ ና የኢትዮጵያ ማስተባበያ 7 ጥር 2004ሰኞ፣ ጥር 7 2004ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ በቴሌቪዥን የሚሰራጩ ፕሮግራሞችን ኢትዮጵያ ሆን ብላ ታፍናለች ሲል የኤርትራ መንግሥት ያቀረበውን ጥብቅ ነቀፌታ ኢትዮጵያ አስተባበለች ።https://p.dw.com/p/13kaeKarte Eritrea Äthiopienምስል AP Graphics/DWማስታወቂያ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ ለዶቼቬለ የአማርኛው ክፍል በሰጡት መልስ የኢትዮጵያ መንግሥት በአረብ ሳት በሚተለለፈው የኤርትራ ቴሌቪዥን ስርጭት ሞገድ ላይ አፈና ይካሄዳል ተብሎ የቀረበውን ክስ አጣጥለዋል ። ያነጋገራቸው የአዲስ አበባው ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ። ሂሩት መለሰ ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ