የኤርትራ መንግስት ተቃዋሚዎች ፓርቲ ስብሰባ በለንደን
ማክሰኞ፣ ሰኔ 8 2002ማስታወቂያ
ስብሰባውን የጠራው የኤርትራ ዴሞክራሲያዊ ኪዳን በምህጻሩ ኢዲኤ የተሰኘው ጥምረት ነው። ይኸው ፓርቲ የፕሬዚደንት ኢሳይያስ አፈወርቂ መንግስት አመራርን በሚቃወሙ አስራ ሶስት የፖለቲካ ድርጅቶች ከሁለት ዓመታት በፊት የተመሰረተ ነው። አንዱ የጥምረቱ አባል የሆነው የኤርትራ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ለሀምሌው ሀገር አቀፍ ስብሰባ ዝግጅት ለማድረግ ባለፈው የሳምንት መጨረሻ በለንደን ተሰብስቦ ነበር።
ሀና ደምሴ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ