1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ ሃያኛ አመት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 16 2003

የኤርትራ ሕዝባዊ ነፃ አዉጪ ግንባር (EPLF) ተፋላሚዎች አስመራን የተቆጣጠሩበት ሃያኛ አመት እዚያዉ ኤርትራ ዉስጥና በተለያዩ ሐገራት በሚኖሩ ኤርትራዉያን ዘንድ በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ነዉ። የኤርትራ መንግሥትና ደጋፊዎቹ ኤርትራ ባለፉት ሃያ አመታት

https://p.dw.com/p/RPoP
የነፃነት ጎዳና አስመራምስል picture-alliance/ dpa

ከፍተኛ ፖለቲካዊ፥ ምጣኔ ሐብታዊና ማሕበራዊ እድገት ማሳየቷን ይነጋራሉ። ተቃዋሚዎችና የመብት ተሟጋቾች ግን ኤርትራ ዉስጥ የተሟላ ነፃነት የለም ባዮች ናቸዉ። ሁለቱንም ወገኖች ማነተጋፍቶት ስለሺ አነጋግሮ የሚከተለውን አጠናቅሯል።

ማነተጋፍቶት ስለሺ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ