1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢድ አል-ፊጢር በዓል

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 24 2003

የኢድ ኧል ፍጥር በዓል ፣ በመላው የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በዓለም ዙሪያ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል

https://p.dw.com/p/Riyg
ምስል AP

1432ኛው የረመዳን ወር የጾም ፍቺ፤ የኢድ ኧል ፍጥር በዓል ፣ በመላው የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በዓለም ዙሪያ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል። በዓሉ በመላ ኢትዮጵያ ሙስሊሞች ዘንድም በደማቅ ሁኔታ ነው ሲከበር የዋለው። በአዲስ አበባ እንዴት እንደተከበረ ፣ የተመለከተው፣ ታደሰ እንግዳው የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።

-----------------------------------------------------------------------------

ከአዲስ አበባ ቀጥላ በስፋት ሁለተኛ በሆነችው ትልቅ ከተማ በድሬዳዋስ እንዴት ነበረ የበዓሉ አከባበር? ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

------------------------------------------------------------------------------

የእስልምና ሃይማኖት በተጀመረባትና ቅዱሳት ቦታዎች በሚገኙባት ስዑዲ ዐረቢያ እድ አል ፍጥር እንዴት እንደተከበረ፤ በተለይም በወደቢቱ ከተማ በጂዳና በሌሎች የዐረብ አገሮች የሚገኙ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ኢትዮጵያውያን፤ ይህን ታላቅ ዓመታዊ በዓል እንዴት እንዳከበሩት የላከልን ዘገባ ያስረዳል።

ታደሰ እንግዳዉ

ዮሐንስ ገ/እግዚ አብሔር

ነቢዩ ሲራክ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ