የኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት 50ኛ ዓመት
ሐሙስ፣ ግንቦት 21 2006ማስታወቂያ
እንዲመለሱ የአስጎብኝነት ተግባር ያከናውናል። በኢየሩሳሌም የሚገኙ የኢትዮጵያ ንብረቶች እንዲጠበቁም የተቻለውን እንደሚያደርግ ድርጅቱ አስታውቋል። ድርጅቱ ራቅ ካሉ የገጠር ቦታዎች ለሚመጡ፣ በአጠቃላይ ጽኑ እምነት ላላቸው ቅድሚያ እንዲሰጥ፣ ለማስጎብኘት የሚያስችል በቂ እና የተሟላ ዝግጅት እንዲያደርግም ችግሩ መኖሩን የታዘቡ አባላት ማሳሰባቸው አልቀረም።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ