የኢንተርኔት ፍሰትን የሚያስተጓጉሉ ሃገራት ክስረት
ማክሰኞ፣ ኅዳር 13 2009ማስታወቂያ
መቀመጫዉን በዩኤስ አሜሪካ ያደረገዉ በዚሁ ትኩረቱን ፣ በተለይ፣ በመንግሥታት የትምህርት፤ የማኅበራዊ ሳይንስ፤ የዉጭ ጉዳይ ፖሊስ ላይ ባደረገው ተቋም ጥናት መሰረት፣ ኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎትን በመዝጋቷ ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር ግድም ክስረት እንደደረሰባት ይፋ ሆኗል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
መቀመጫዉን በዩኤስ አሜሪካ ያደረገዉ በዚሁ ትኩረቱን ፣ በተለይ፣ በመንግሥታት የትምህርት፤ የማኅበራዊ ሳይንስ፤ የዉጭ ጉዳይ ፖሊስ ላይ ባደረገው ተቋም ጥናት መሰረት፣ ኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎትን በመዝጋቷ ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር ግድም ክስረት እንደደረሰባት ይፋ ሆኗል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ