የኢንቬስትመንት ጉባዔ በዋሽንግተን ዲ ሲ14 ሰኔ 2008ማክሰኞ፣ ሰኔ 14 2008በዩኤስ አሜሪካ ከፍተኛ በቀጥታ ኢንቬስትመንት ላይ ያተኮረ ጉባዔ ትናንት በዋሽንግተን ተከፈተ። በዚሁ የውጭ ወረትን የመሳብ ዓላማ ይዞ በተነሳው የሁለት ቀናት ጉባዔ ላይ ከሁለት ሺህ የሚበልጡ የመንግሥት ባለስልጣናት፣ የኩባንያዎች ባለቤቶች እና ባለሀብቶች፣ እንዲሁም፣ የኤኮኖሚ ልማት ድርጅቶች ተሳታፊ ሆነዋል።https://p.dw.com/p/1JAj0ማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio መክብብ ሸዋ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ