1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ-ቴሌኮም ፈጣን አገልግሎት መጀመሩ

ሰኞ፣ መጋቢት 14 2007

የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን 4G የተባለዉን አዲስ ቴክኖሎጂ ለግዙፍ ድርጅቶችን ለዓለማቀፍ ተቋማት በአዲስ አበባ ከተማ አገልግሎት መጀመሩን ይፋ አደረገ።

https://p.dw.com/p/1Evot
Russland, Smartphone
ምስል picture-alliance/dpa/A. Belitskiy

የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ስለ ዚሁ ፈጣን ቴክኖሎጂ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የፋይናንስ ኤኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቲክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል እንዲሁም የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ከአቶ አብዱራሂም አህመድ ጋር ተነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።

አዜብ ታደሰ

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዩ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ