የኢትዮ-ቴሌኮም ፈጣን አገልግሎት መጀመሩ14 መጋቢት 2007ሰኞ፣ መጋቢት 14 2007የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን 4G የተባለዉን አዲስ ቴክኖሎጂ ለግዙፍ ድርጅቶችን ለዓለማቀፍ ተቋማት በአዲስ አበባ ከተማ አገልግሎት መጀመሩን ይፋ አደረገ።https://p.dw.com/p/1Evotምስል picture-alliance/dpa/A. Belitskiyማስታወቂያ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ስለ ዚሁ ፈጣን ቴክኖሎጂ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የፋይናንስ ኤኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቲክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል እንዲሁም የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ከአቶ አብዱራሂም አህመድ ጋር ተነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል። አዜብ ታደሰ ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ሸዋዩ ለገሰ