1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ ምሕዳር ጋዜጠኞች መታሰር

ሰኞ፣ ጥቅምት 25 2006

የኢትዮ ምሕዳር ዋና አዘጋጅ ጌታቸው ወርቁ እና ዋና ስራ አስኪያጅ ጋዜጠኛ ሚልዮን ደግነው በኦሮሙያ ፖሊስ ለገጣፎ ውስጥ ታሰሩ። ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር እንደገለጸልን፣ ጋዜጠኛ ሚልዮን ባለፈው ቅዳሜ፣

https://p.dw.com/p/1ABOq
Titel: Zeitungen Schlagwörter: Äthiopien, Reporters, Zeitung, Gazeta, Bildbeschreibung: Verschiedene Zeitungen aus Äthiopien Datum: 22.10.2013 Bildrechte : DW
ምስል DW

ዋና አዘጋጅ ጌታቸው ወርቁ ደግሞ ዛሬ ነበር በቁጥጥር ስር የዋሉት። ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በኦሮሙያ ክልል ፍንፍኔ በሚገኘው ለጋጠፎ የመሬት መቀራመት እና የመልካም አስተዳደር እጦት አለ ሲሉ ዘገባ በማውጣታቸው መሆኑን ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ