የኢትዮጽያ ፈላሻሞራዎች ላይ የደረሰ ችግር
ሐሙስ፣ ጥር 13 2002ማስታወቂያ
ከ 20 ሺ በላይ የኢትዮጽያ ፈላሻሞራዎች መሄድ ስላልቻልን ከሁለት ያጣን ሆነናል ሲሉ መግለጻቸዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዘግቦአል። በእስራኤል የሚገኙት እትዮጽያዉያን ደግሞ ሴቶች ማህጸናቸዉ ጽንስ እንዳይዝ የሚያደርግ ክትባት ለረጅም አመታት እየተሰጣቸዉ መሆኑና በስራም ሆነ በሌሎች ቦታዎች የዘርኝነት መድሎ የለት ተለት ገጠመኛቸዉ መሆኑ እየገለጹ ነዉ። ድርጊቱ በሚስጥር የተያዘበት እና የተጎዱ ሰዎች መብታችንን እናጣለን በሚል ይፋ መናገር ባልቻሉበት የድምጽ እና የስእል ዋቢ ማግኘት ባይቻልም ወኪላችን ዜናነህ መኮንን በእስራኤል ሂብሪ ዩንቨርስቲ ምሁርየሆኑትን አነጋግሮ ዘገባ አድርሶልናል
ዜናነህ መኮንን ፣ ታደሰ እንግዳዉ
አዜብ ታደሰ፣ ሂሩት መለሰ