1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀዉስ እና የአዉሮጳ ሕብረት

ነጋሽ መሐመድ
ረቡዕ፣ ጥቅምት 30 2009

በዉይይቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፕሬዝደንት ዶከተር መረራ ጉዲና ፤ የግንቦት ሰባት መሪ ዶክተር ብርሐኑ ነጋ እና በዘንድሮዉ ኦሎምፒክ በማራቶን የብር ሜዳሊያ ያገኘዉ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ተሳትፈዋል

https://p.dw.com/p/2SRNT
Feyisa Lilesa Marathon Männer Olympia Rio 2016
ምስል Reuters/L.Nicholson

(Q&A Brüssel) ) Äthiopien Krise- - MP3-Stereo


ብራስልስ ቤልጅግ ዉስጥ  የተለያዩ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፖለቲከኞች የተሳተፉበት ዉይይት ዛሬ ተደርጓል።በዉይይቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፕሬዝደንት ዶከተር መረራ ጉዲና ፤ የግንቦት ሰባት መሪ ዶክተር ብርሐኑ ነጋ እና በዘንድሮዉ ኦሎምፒክ በማራቶን የብር ሜዳሊያ ያገኘዉ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ተሳትፈዋል።ገበያዉ ንጉሴ የዉይይቱን ሒደት ተከታትሎታል።ገበያዉ መስመር ላይ ነዉ።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ