1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ዉዝግብ ምርጫና የአሜሪካ ኤምባሲ

ሐሙስ፣ መጋቢት 17 2001

የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ባለሥልጣናት የአንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲ መሪዎችን ባለፈዉ ሳምንት አነጋግረዉ ነበር

https://p.dw.com/p/HKIk
ኢትዮጵያምስል AP GraphicsBank/DW

የኢትዮጵያ መንግሥት እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመጪዉ አመት ሊደረግ ሥለታቀደዉ ምርጫ ገና ከወዲሕ የገጠሙት ዉዝግብ እንደቀጠለ ነዉ።ዉዝግቡ ቢቀጥልም የሐገሪቱ ምርጫ ቦርድ ሥለ ምርጫዉ ዝግጅትና ሒደት ለማወያየት የፖለቲካ ፓርቲ ተጠሪዎችን ለስብሰባ ጋብዟል።በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ባለሥልጣናት በበኩላቸዉ የአንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲ መሪዎችን ባለፈዉ ሳምንት አነጋግረዉ ነበር።ታደሰ እንግዳዉ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።

ታደሰ እንግዳዉ

ነጋሽ መሐመድ