የኢትዮጵያ ፓርቲዎች ውይይት እና መግለጫዎች1 ኅዳር 2002ማክሰኞ፣ ኅዳር 1 2002በኢትዮጵያ የምርጫ ህግ ላይ ገዥው ፓርቲና ተቀናቃኝ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጀመሩት ውይይት ዛሬም ቀጥሏል ።https://p.dw.com/p/KTLaምስል picture alliance/imagestate/Impact Photosማስታወቂያ ህጉን የተቃወሙት የፖለቲካ ፓርቲዎች የውይይቱን ሂደት እየተቹ ነው ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ታደሰ ዕንግዳው በውይይቱ የተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሰጡትን መግለጫ ተከታትሏል ። ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ