1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ዉሎ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 18 2004

ከተከሰሱት ሃያ አራት ተጠርጣሪዎች መካካል ጋዜጠኛ እስክድር ነጋ ይገኝበታል።ዛሬ አዲስ አበባ ላስቻለዉ ፍርድ ቤት ተቃዉሟቸዉን ካሰሙት ተከሳሾች አንዱ ደግሞ ከተጠለሉበት ከሱዳን ስደተኞች ሠፈር ታፍነዉ ወደ ኢትዮጵያ እስር ቤት መጋዛቸዉን አስታዉቀዋል።

https://p.dw.com/p/14T3U
Europäischer Gerichtshof weist Klagen von Bodenreformopfern zurück Der Hammer eines Richters liegt am Mittwoch (30.03.2005) in einem Gerichtssaal im Europäischen Gericht für Menschenrechte in Straßburg. Die Bundesrepublik muss Opfer der Bodenreform in Ostdeutschland nicht höher entschädigen. Das geht aus einem Urteil des Europäischen Gerichtshofs für Menschenrechte in Straßburg hervor, das am Mittwoch verkündet wurde. Foto: Ronald Wittek +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/ dpa


የኢትዮጵያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰወስተኛ ወንጀል ችሎት በአሸባሪነት የተከሰሱ ፖለቲከኞችንና ጋዜጠኞችን የመከላከያ ምስክሮች ዛሬም ለሁለተኛ ቀን ሲያደምጥ ዉሏል።የተቃዋሚዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ከፍተኛ ባለሥልጣን በሆኑት በአቶ አንዱ አለም አራጌ መዝገብ ከተከሰሱት ሃያ አራት ተጠርጣሪዎች መካካል ጋዜጠኛ እስክድር ነጋ ይገኝበታል።ዛሬ አዲስ አበባ ላስቻለዉ ፍርድ ቤት ተቃዉሟቸዉን ካሰሙት ተከሳሾች አንዱ ደግሞ ከተጠለሉበት ከሱዳን ስደተኞች ሠፈር ታፍነዉ ወደ ኢትዮጵያ እስር ቤት መጋዛቸዉን አስታዉቀዋል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ታደሰ እንግዳዉ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ