የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፓርቲዎችና የከርሞዉ ምርጫ፣
ማክሰኞ፣ ግንቦት 11 2001ማስታወቂያ
ከ 4 ዓመት በፊት የሆነው ሁሉ ሳይረሳ፣ የ 2002 ምርጫ ሊካሄድ 11 ወራት ያህል ነው የቀሩት። ታዲያ አማራጭ የፖለቲካ መርኅ- ግብር ያላቸው የተቃውሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይሳተፉ? አይሳተፉ? የሚለው አከራካሪ ሐሳብ በብዙዎች ዘንድ የሚብላላ ጥያቄ እንደመሆኑ መጠን፣ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በሰሜናዊው ምዕራብ በምትገኘው ከተማ ፣ በሲያትል በሚኖረው የኢትዮጵያውያን ማኅበረ-ሰብም ከርክር ተደርጎበታል።
አበበ ፈለቀ /ሂሩት መለሰ