1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ በተስፋዬ ለማ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 23 2005

ይኽው መፀሀፍ የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ ለቀሪው ትውልድ የሚያቆይ ታላቅ ቅርስ መሆኑን በመፀሃፉ ምረቃ ላይ ተገልጿል ። መፀሃፉ ለህትመት የበቃው ደራሲው ተስፋዮ ለማ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየ በኋላ ነው ።

https://p.dw.com/p/19YjZ
Pile of books on a black background Bild: Fotolia/silver-john #27611112
Symbolbild Literatur Bücherstapelምስል Fotolia/silver-john

የኢትዮጵያን የ 100 ዓመት የሙዚቃ ታሪክ የሚዳስስ መፀሃፍ ቨርጂንያ አሜሪካን ውስጥ በይፋ ተመርቋል ። በታዋቂው ሙዘቀኛ ተስፋዮ ለማ የተዘጋጀው ይኽው መፀሀፍ የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ ለቀሪው ትውልድ የሚያቆይ ታላቅ ቅርስ መሆኑን በመፀሃፉ ምረቃ ላይ ተገልጿል ። መፀሃፉ ለህትመት የበቃው ደራሲው ተስፋዮ ለማ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየ በኋላ ነው ። አርቲስት ተስፋዮ ለማ በሞት የተለየን ጥር 24 2005 ዓም ነበር ። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝር ዘገባ አለው ።


አበበ ፈለቀ

ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ