የኢትዮጵያ የመብቶች ይዞታ የተመለከተዉ ጉባኤ30 ሰኔ 2008ሐሙስ፣ ሰኔ 30 2008ኢትዮጵያ ዉስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣዉ የሰብዓዊ መብት ረገጣና ገፈፋ በሚል ርዕስ በለንደን ከተማ ጉባኤ ተካሂዷል።https://p.dw.com/p/1JLLOምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ጉባኤዉን የተዘጋጀዉ በዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና በብሪታኒያ የሕዝብ እንደራሴዎች የሦስተኛዉ ዓለም ተባባሪ ድርጅት በጋራ በመሆን ነዉ። በጉባኤዉ ላይ የተነሱትን ነጥቦች በማሰባሰብ የለንደኑ ዘጋቢያችን ተከታዩን ልኮልናል። ድልነሳ ጌታነህ ሸዋዬ ለገሠ ኂሩት መለሰ