የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታና አስተያየት
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 15 2009ማስታወቂያ
በደቡብ አፍሪቃ ስዋኔ ዩንቨርስቲ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ግኝት ተመራማሪ በታሪክ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እንዲሁም በሌሎች ሰባት የምርምር ዘርፎች በተለያዩ የዓለም ሃገራት የሚሰሩት ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬን የደቡብ አፍሪቃዉ ወኪላችን መላኩ አየለ አነጋግሮ አጠር ያለ ዘገባ ልኮልናል።
መላኩ አየለ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ