የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጉባኤ26 ጥቅምት 2006ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2006የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ እስካለፈዉ ሳምንት ድረስ ባደረገዉ ጉባኤዉ የተለያዩ ዉሳኔዎች አሳልፏል።የቤተ-ክርስቲያኒቱ መሪዎች እንዳስታወቁት ለአስራ-አንድ ቀናት የተደረገዉ ጉባኤ ያሳለፋቸዉ ዉሳኔዎች የቤተ-ክርስቲያኒቱን አሠራራር ለማሻሻል የሚጠቅሙ ናቸዉ።https://p.dw.com/p/1ABvfምስል DW/Getachew Tedlaማስታወቂያ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ባለሥልጣናቱን አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ነጋሽ መሐመድ ሸዋዬ ለገሠ