የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራር አባላት ምርጫ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 30 2010ማስታወቂያ
ተጣሱ ከተባሉት ሕጎች መካከል የክልሎች፣ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ መስተዳድሮች የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ምን ያህል ተፎካካሪ ይልካሉ በሚለው ጉዳይ ላይ ከሀገር አቀፉ ፌዴሬሽን ጋር የተፈጠረው ልዩነት ይጠቀሳል። ይህ በዚህ እንዳለ፣ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና በሌሎች የስፖርት ፌዴሬሽኖች ውስጥ የሚቀመጡ የአመራር አባላት ለሙያው ቅርበት የሌላቸው መሆኑ ስፖርቱን ጎድቶታል ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ተንታኞች ተችተዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነሀሽ መሀመድ