የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትና ችግሮቹ29 መጋቢት 2005እሑድ፣ መጋቢት 29 2005የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዘርፍ አዎንታዊ ውጤት ማስመዝገቡን የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ድርጅት በተደጋጋሚ ገልጾዋል። ሆኖም ሕዝቡ በተደጋጋሚ በሚያጋጥመው የመብራት መጥፋትና መቆራረጥ ብዙ ችግር እንደሚደርስበት ካለማቋረጥ ቅሬታውን እየገለጸ ነው።https://p.dw.com/p/18AoMምስል APማስታወቂያ የሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ምርት በአሁኑ ጊዜ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል? ሕዝቡስ የዚሁ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖዋል ወይ? ከሚመለከታቸው ጋ ተወያይተንበታል። አርያም ተክሌ መሥፍን መኮንን