የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዳዲስ አዉሮፕላኖች
ዓርብ፣ ኅዳር 11 2002ማስታወቂያ
በዛሬው ዕለት ይህንኑ የአዉሮፕላን ግዢ ስምምነት በማስመልከት የኢትዮጽያ አየር መንገድ ባወጣዉ መግለጫ ባለፉት ወራቶች ለግዢዉ ስምምነት የተደረገዉ ድርድር መጠናቀቁ እና አዉሮፕላኖችን ከኤር ባስ ኩባንያ እንደ ኢ.አ በ 2013 አ.ም ለመረከብ የሚያስችለዉን ስምምነት መፈረሙን መገለጹ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዛሪ ከአዲስ አበባ በአደረሰን ዘገባ ጠቁሞናል።
ታደሰ እንግዳዉ/ አዜብ ታደሰ/ ሂሩት መለሰ