የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የጠራው ስብሰባ25 ጥቅምት 2002ረቡዕ፣ ጥቅምት 25 2002የኢት ዮጵያ ምርጫ ቦርድና የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት አካሄዱ።https://p.dw.com/p/KOLQማስታወቂያየኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ አራቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች፡ ኢህአዴግ፡ መኢአድ፡ ኢዴፓ እና ቅንጅት በደረሱባቸው ስምምነቶች ዙርያ በሀገሪቱ ተመዝግበው የሚንቀሳቀሱ ዘጠና አንድ ፓርቲዎችን ለውይይት ጠርቶዋል። በዚሁ ውይይት ላይ ተገኝቶ የነበረው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ውይይቱን ትቶ ወትቶዋል። ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ ነጋሽ መሐመድ