1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድና ተቃዋሚዎች

ረቡዕ፣ ጥር 8 2005

ማስረጃ በሌለው ጉዳይ ላይ ምንም ማድረግ እንዳልቻለ ያስታወቀው የምርጫ ቦርድ የመወዳደሪያ ምልክት መውሰጃ የጊዜ ገደብ ታህሳስ 20 በመጠናቀቁ ፓርቲዎቹ በምርጫው እንደማይሳተፉ የተወቀ ጉዳይ ነው ብሏል ።

https://p.dw.com/p/17Ky0
Autor: Ludger Schadomsky Copyright: Ludger Schadomsky/DW Titel: Erklärung der Wahlprozedur in Oromia, Äthiopien 23.Mai 2010 Thema: bei Äthiopiens Parlamentswahl 2010 erklärt dieser Wahlhelfer Wählern in Debre Zeit, Oromia, die Wahlprozedur Schlagwörter:Wahl Äthiopien 2010, Stimmabgabe, Polls, Voting Ethiopia 2010
ምስል DW

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ፣ 33 ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ራሳቸውን ከቀጣዩ አካባቢያዊና የአዲስ አበባ አስተዳደር ምርጫ ስለማግለላቸው የደረሰው ነገር እንደሌለ አስታወቀ ። ፓርቲዎቹ የምርጫ ቦርድ ችግራችንን ሊፈታልን አልቻለም ሲሉ ያቀረቧቸው ጥያቄዎችም አዲስ እንዳልሆኑና በማስረጃም እንዳልተደገፉ ገልጿል ። ማስረጃ በሌለው ጉዳይ ላይ ምንም ማድረግ እንዳልቻለ ያስታወቀው የምርጫ ቦርድ የመወዳደሪያ ምልክት መውሰጃ የጊዜ ገደብ በማለፉ በመጠናቀቁ ፓርቲዎቹ በምርጫው እንደማይሳተፉ የተወቀ ጉዳይ ነው ብሏል ። የፓርቲዎቹ ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ከመንግሥትና ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ለመወያየት ፓርቲዎቹ በተደጋጋሚ ያቀረቡት ጥያቄ ዉድቅ ሥለሆነባቸዉ እራሳቸዉን ከምርጫዉ ለማግለል መገደደቸውን ትናንት አስታውቀዋል ። ዝርዝሩን ዮሐንስ ገብረ እግዚዘአብሔር ያቀርብልናል

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ