1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ መንግስት የእርሻ ፖሊሲ እና የጀርመናውያን ድርጅት ወቀሳ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 18 2002

ኢትዮጵያ የተሳሳተ የእርሻ ፖሊሲ ትከተላለች የሚል ወቀሳ እየተሰተነዘረባት ነው።

https://p.dw.com/p/KHpW
ምስል AP

ለውሁዳን ብሄሮች መብት የሚሟገተው የጀርመናውያኑ ድርጅት ኢትዮጵያ ለህዝቧ አስፈላጊ የሆነውን ምግብ በማምረት ፈንታ፡ መሬትዋን በኤክስፖርት ለሚላክ ለአበባ እና ለነዳጅ አዝርዕት ምርት ትጠቀምበታለች ሲል ወቀሳ ሰንዝሮዋል። ይልማ ሀይለ ሚካኤል የድርጅቱን ኃላፊ ኡልሪኽ ዴልዩስንን አነጋግሮዋል።

ይልማ ሀይለ ሚካኤል /አርያም ተክሌ