የኢትዮጵያ ልዑካን የግብፅ ጉብኝት
ማክሰኞ፣ ኅዳር 11 2005ማስታወቂያ
ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ኢዮጵያውያን ልዑካን በቅርቡ ወደ ግብፅ እንደሚሄዱ ተነገረ ። ከ30 በላይ የሚሆኑ እነዚህ ልዑካን ወደ ግብፅ የሚሄዱት በመገንባት ላይ ያለው የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ በግብፅ ላይ ምንም ጉዳት እንደማያደርስ ለማስረዳት ና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱንም ለማጠናከር መሆኑን መንግሥት አስታውቋል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚብሔር የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚብሔር
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ