የኢትዮጵያው የምርጫ ዝግጅትና፣ የአውሮፓው ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ፣
ዓርብ፣ ግንቦት 6 2002ማስታወቂያ
ቀሪዎቹ፣ ምርጫው ሊጀመር አቅራቢያ ወደዚያ ይጓዛሉ። የ 150 ው ታዛቢ ልዑካን መሪ፤ ኔደርላንዳዊው የአውሮፓ ኅብረት አባል ታይስ በርማን ደግሞ የፊታችን ሰኞ ይሆናል አዲስ አበባ የሚገቡት። የብራሰልሱ ዘጋቢአችን ፣ ገበያው ንጉሤ፣ ክግራና ከቀኝ እየተሰነዘሩ ስላሉ ወቀሳዎች ከአንድ እጩ ተወዳዳሪ ጋር በጠቅላላ 4 የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት፣ እንዲሁም አንድ ፖሊስ ስለመገደላቸው መገለጡ፣ የፈጠረውን የፖለቲካ ውጥረትና አሳሳቢነት፣ ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮችንም በማንሣት አነጋግሮአቸዋል።
ገበያው ንጉሤ
ተክሌ የኋላ
ሒሩት መለሰ