የኢትዮጵያውያን ፀረ «አይ ኤስ» ሠልፍ በብራስልስ21 ሚያዝያ 2007ረቡዕ፣ ሚያዝያ 21 2007ራሱን እስላማዊ መንግሥት ወይም «አይ ኤስ» ብሎ የሚጠራው ቡድን ወደ 30 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንን በጭካኔ ከገደለ ወዲህ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አደባባይ በመውጣት የቡድኑን ኢሰብዓዊ ተግባር መቃወማቸውን ቀጥለዋል። ዛሬም በብራስልስ ሰልፍ አካሂደዋል።https://p.dw.com/p/1FHPuምስል Reuters/Y. Hermanማስታወቂያ ሰልፉ በተካሄደበት ቦታ የተገኘውን የብራስልስ ወኪላችን ገበያው ንጉሤን ቀደም ሲል በስልክ አነጋግሬው ነበር። ገበያው ንጉሤ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ