1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ በብራስልስ

ዓርብ፣ ጥቅምት 28 2007

የታሰሩ የፖለቲካ አባላት እና ጋዜጠኞች ይፈቱ፣ በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ ነፃነት እንሻለን በማለት በርካታ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በቤልጄም መዲና ብራስልስ ሰልፍ ወጥተዋል።

https://p.dw.com/p/1Dj8Z
Mazedonien Skopje Archäologisches Museum
ምስል picture-alliance/dpa/Georgi Licovski

ሰልፈኞቹ የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫና እንዲያደርግም ጠይቀዋል። ከስፍራው ሆኖ ሰልፉን የተከታተለው የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴን እዛው ሰልፉ ቦታ እንዳለ እዚህ የስርጭት ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አግኝቼ አነጋግሬዋለሁ።

ገበያው ንጉሴ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ