የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ በብራስልስ28 ጥቅምት 2007ዓርብ፣ ጥቅምት 28 2007የታሰሩ የፖለቲካ አባላት እና ጋዜጠኞች ይፈቱ፣ በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ ነፃነት እንሻለን በማለት በርካታ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በቤልጄም መዲና ብራስልስ ሰልፍ ወጥተዋል።https://p.dw.com/p/1Dj8Zምስል picture-alliance/dpa/Georgi Licovskiማስታወቂያ ሰልፈኞቹ የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫና እንዲያደርግም ጠይቀዋል። ከስፍራው ሆኖ ሰልፉን የተከታተለው የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴን እዛው ሰልፉ ቦታ እንዳለ እዚህ የስርጭት ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አግኝቼ አነጋግሬዋለሁ። ገበያው ንጉሴ ሸዋዬ ለገሰ