1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን ሕዝባዊ ስብሰባ በፍርንክፈርት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 26 2007

ጀርመን ውስጥ፤ «የኢትዮጵያውያን የውይይትና ትብብር መድረክ» የተሰኘው ማሕበር ባለፈው ቅዳሜ ፤ ፍርንክፈርት ላይ ባዘጋጀው ጉባዔ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ፣ ወንዶችና ሴቶች ተሳትፈዋል። ሁለት ታዋቂ እንግዶች በስብሰባው በመገኘት ገለጻ ያደረጉ ሲሆን ፣ግጥሞች ተነበዋል።

https://p.dw.com/p/1FJyY
Die Frankfurter Hauptwache
ምስል DW/M.Lenz

የስብሰባው ሥርዓት የተከፈተው በቅርቡ በሊቢያ፤ በደቡብ አፍሪቃና በየመን በአሠቃቂ ሁኔታ ሕይወታቸውን ላጡ ኢትዮጵያውያን የሕሊና ጸሎት በማድረግ ነው። ንግግር ያሰሙት ተጋባዥ እንግዶች፤ ኢትዮጵያውያን በዓለም ዙሪያ ፤ ወዳጆች፤ አጋዦች እንደሌላቸው በአጽንዖት ከማስገንዘባቸውም፤ ወቅቱ፤ ኢትዮጵያውያን ሁሉ፣ ልክ እንደ አንድ ቤተሰብ ፤ በአንድነት፣ በፍቅር እንዲቆሙ የሚገፋፋ አማራጭ የሌለው ዐቢይ ጉዳይ ነው ብለዋል። በስብሰባው ተገኝቶ የነበረው ጎይቶም ቢሆን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጎይቶም ቢሆን

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ