1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚንስትርና የፈረንሳዩ ፕሬዝዳት ዉይይት

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 7 2002

ሁለቱ መሪዎች አፍሪቃና አዉሮጳ የአየር ንብረትን በተመለከተ ተቀራራቢ አቋም እንዳላቸዉ አስታዉቀዋል

https://p.dw.com/p/L3vP
ሳርኮዚምስል AP

16 12 09

ኮፐንሔገን-ዴንማርክ በሚደረገዉ አለም አቀፍ የአየር ንብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ አፍሪቃን ወክለዉ የሚካፈሉት የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ ትናንት ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳት ኒላስ ሳርኮዚ ጋር ተወያይተዋል።ሁለቱ መሪዎች አፍሪቃና አዉሮጳ የአየር ንብረትን በተመለከተ ተቀራራቢ አቋም እንዳላቸዉ አስታዉቀዋል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለሚካኤል ሥለ መሪዎቹ ዉይይት ባለሙያ አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

Äthiopien Meles Zenawi
መለስምስል AP

ይልማ ሐይለ ሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለሰ