የኢትዮጵያዉያን ኡምራ ተጓዦች ምሬት
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 26 2001ማስታወቂያ
የሮመዳን ፆም ሁለተኛ ሳምንት በመጋመስ ላይ ባለበት በያዝነው ሳምንት ከመላው ዓለም በርካታ የኡምራ ፀሎተኞች ወደ ሳውዲ አረቢያ እየገቡ ነው ። በሚቀጥሉት ሳምንታት ደግሞ ወደ ዚህች ሀገር የሚጎርፈው ምዕመን ቁጥር እየጨመረ ነው የሚሄደው ። ወደ ሳውዲ አረቢያ ሀይማኖታዊ ጉዞ ከሚያደርጉት ሙስሊሞች ውስጥ ኢትዮጵያውያንም ይገኙበታል ። ነብዩ ሲራክ ከጀዳ እንደዘገበው ከኢትዮጵያ ለፀሎት የሄዱ ምዕመናን የሆቴል ዝግጅት እና ሌሎች አስፈላጊ መሰናዶዎች አልተሟሉልንም ሲሉ ያማርራሉ ።
Nebiyu Sirak , Hirut Melesse
Negash Mohammed