1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢሰመጉ አቤቱታና የችሎት ዉሎ

ዓርብ፣ ጥር 25 2004

በይግባኝ ባይ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤና በመልስ ሰጪ ተከሳሽ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማኅበራት ኤጀንሲ መሃል የተጀመረዉን ክርክር ዛሬ ለዉሳኔ የቀጠረዉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፤ ሰበር ሰሚ ችሎት ዉሳኔዉን ለሌላ ቀን ቀጠረ።

https://p.dw.com/p/13wgQ
ምስል picture alliance/dpa

 ከታህሳስ 29 ቀን 2002ዓ,ም ጀምሮ ከስምንት ሚሊዮን ብር በላይ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ እግድ የተጣለበት ኢሰመጉ፤ ህልዉናዉን እየተፈታተነዉ እንደሚገኝ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ በላከልን ዘገባ ጠቁሟል።

ታደሰ እንግዳዉ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ