የኢራንና የሳዑዲ አረቢያ ዉዝግብ
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 25 2008ማስታወቂያ
በሞት ከተቀጡት እንዱ የሺዓ ሃይማኖታዊ መሪ ሼሕ ነሚር አል ነሚር መሆናቸዉ ያስቆጣዉ የኢራን ሕዝብ ትንናት በቴሕራን የሳዑዲ አረቢያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢን እሳት ለኩሶበታል። ሪያድ በኤምባሲዋ ላይ የተቃጣዉን ጥቃት ለመበቀል ዲፕሎማቶችዋን ከቴሕራን ሥታስወጣ፤ በሳዑዲ አረቢያ የኢራን ዲፕሎማቶችም በ48 ሰዓታት ዉስጥ ከግዛትዋ እንዲወጡ አዛለች።የኢራን መሪዎች የሳዑዲ አረቢያን እርምጃ አጥብቀዉ አዉግዘዋል።የሁለቱን ሐገራት ዉዝግብ በተመለከተ ነጋሽ መሐመድ የጂዳ ተባባሪ ዘጋቢያችን ነቢዩ ሲራክን በሥልክ አነጋግሮታል።
ነቢዩ ሲራክ
ነጋሽ መሐመድ
ማንተጋፍቶት ስለሺ