የአፍሪቃ ጋዜጠኞች ደህነትና ዋስትና28 ነሐሴ 2002ዓርብ፣ ነሐሴ 28 2002ለአፍሪቃዉያን ጋዜጠኞች ዋስትና ክብካቤ ለማድረግ የሚያስችል ጉባኤ በአፍሪቃ ህብረት የስብሰባ አዳራሽ ተካሂዷል።https://p.dw.com/p/P3qgምስል DWማስታወቂያለሁለት ቀናት ተካሂዶ ዛሬ የተጠናቀቀዉ ጉባኤ በአፍሪቃ ጋዜጠኞች ፊደሪሽን ትብብር የተዘጋጀ ነዉ። ጉባኤ ሲጠናቀቅም የጋራ ዉሳኔ አሳልፏል። ጌታቸዉ ተድላ፣ አዜብ ታደሰ ሸዋዪ ለገሰ