የአፍሪቃ እና የዐረቡ ዓለም የንግድ ም/ቤት13 ግንቦት 2006ረቡዕ፣ ግንቦት 13 2006አፍሪቃ፣ የዐረቡ ዓለም እና የመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት እያጠናከሩት ያሉትን የንግድ ምክር ቤት ወደ አንድ የንግድ ቀጣና ለማሳደግ በሚያስችላቸው ዘዴ ላይ ከጥቂት ጊዜ በፊት ተስማምተዋል። የዛሬው የከኤኮኖሚው ዓለም ዝግጅት ትኩረት ምክር ቤቱ በሁለቱ ቡድኖች መካከል ያለውን የንግድ ግንኙነት በማሳደጉ ላይ በያዘው ሚና ላይ አድርጓል።https://p.dw.com/p/1C3e9ምስል picture alliance/dpaማስታወቂያ ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ