1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ አየር መስመሮችና የበረራ ድርሻቸው

ማክሰኞ፣ የካቲት 11 2006

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም የአፍሪቃ የበረራ እህት ድርጅቶች በአህጉሩ ባለው የበረራ ገበያ ላይ ያላቸውን ድርሻ ከፍ ለማድረግ ተጠናክረውሊሰሩ እንደሚገባ አስታወቁ።

https://p.dw.com/p/1BAwv
Boeing 787 Ethiopian Airlines
ምስል Reuters

አቶ ተወልደ ገብረማርያም በአዲስ አበባ ከየሚገኙት የውጭ ሀገራት አምባሳደሮች፣ ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ከንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋ በአፍሪቃ ህብረት አዳራሽ ባደረጉት ውይይት እንዳስረዱት፣ የአፍሪቃ አየር መንገዶች በወቅቱ የበረራ ገበያ ላይ ያላቸው ድርሻ ፍትሓዊ አይደለም። ይህንኑ ሁኔታ ፍትሓዊ ለማድረግ የአየር መንገዶቹ የጀመረቱን ጥረት ለማሳካት የአፍሪቃ ህብረት የራሱን ድርሻ እንዲያበረክት አቶ ተወልደ ተማፀኖ አሰምተዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ