የአፍሪቃ ኅብረት የኮሚሽን ምርጫ
ረቡዕ፣ ሰኔ 27 2004ማስታወቂያ
ዘገባዎች ያመለክታሉ። ኅብረቱ ይህን የኃላፊነት መንበር በፆታ ድልድል የማፈራረቅ መመሪያ ቢኖረዉም፤ የደቡብ አፍሪቃ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይቲ ናኮና ማሻባኔ ለደቡብ አፍሪቃ ሀገሮች የልማት ማኅበረሰብ እንደጠቆሙት ላለፉት 49ዓመታት ይህን አላደረገም። ፉክክር ለበዛበት ለዚህ የኃላፊነት መንበር በመጪዉ ሳምንት የሚጀመረዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እልባት ያገኝለታል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ በእንዲህ እንዳለም አዲስ አበባ በሚገኘዉ የኅብረቱ ጽሕፈት ቤት ዲፕሎማቶች በዚሁ ላይ ምክክር ይዘዋል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ሒሩት መለሠ