የአፍሪቃ ተጠባባቂ ሰላም አስከባሪ ኃይል
ሰኞ፣ ጥቅምት 1 2008ማስታወቂያ
ይህ ኃይል በአፍሪቃ የሰላም መደፍረስ በሚስተዋልባቸው እና የጦርነት አፋፍ ላይ ባሉ ሀገራት አረመረጋጋቱ እንዳይባባስ አስቀድሞ የማከላከል ሚና ይኖረዋል። ለዚሁ የአፍሪቃ የሰላም አስከባሪ ፈጣን ዝግጁ ኃይል ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ በደቡብ አፍሪቃ የስምሪት ስልጠና ይሰጣል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ