የአፍሪቃ ማርሻል ፕላን እና ኢትዮጵያ
ዓርብ፣ ግንቦት 4 2009ማስታወቂያ
የጀርመን መንግሥት እና 20ዎቹ በእንዱስትሪ ያደጉት ሃገራት ለአፍሪቃ ችግር መፍትሄ ይሆናሉ ብለዉ ያቀረቡት ሃሳብ ዋና አላማዉ ለስደት ምክንያት ይሆናሉ ተብለዉ ለሚገመቱት ምላሽ ለማፈላለግ እንደሆነ ተገልጿል። መነጋገሪዉ ሰነድም በሁለት አበይት ጉዳዮች ላይ ያነጣጠረ መሆኑን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል የላከል ዘገባ ያስረዳል። በኤኮኖሚ እድገት እና በመልካም አስተዳደር፤ እንዲሁም በሕግ የበላይነትም ላይ ያተኩራል። በርሊን የኮንራድ አደናወር የበጎ አድራጎት ድርጅት ባዘጋጀዉ በዚህ መድረክ ላይ የኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ