1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረት እና የ«አይ ሲ ሲ» ውዝግብ

እሑድ፣ ጥቅምት 10 2006

የአፍሪቃ ህብረት በሥልጣን ላይ ያለ መሪ በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች መቅጫ ፍርድ ቤት መከሰስ የለበትም በሚል አሁን ለፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ጥያቄ ለማቅረብ ሰሞኑን ወስኖዋል።

https://p.dw.com/p/1A2oQ
Den Haag, NETHERLANDS: People enter the International Criminal Court, 20 June 2006 in the Hague. Former Liberian president Charles Taylor was today en route to the Netherlands for trial for war crimes. Taylor will be kept in the same jail that held Yugoslav ex-president Slobodan Milosevic. Taylor faces 11 charges of war crimes and crimes against humanity arising from the decade-long civil war in neighbouring Sierra Leone. As soon as he arrives, the former President will be transferred to the detention unit of the International Criminal Court (ICC) which shares a prison with the UN court which tried Milosevic, known as the International Criminal Tribunal for the former Yugoslavia (ICTY). AFP PHOTO ANP JUAN VRIJDAG ** NETHERLANDS OUT ** (Photo credit should read JUAN VRIJDAG/AFP/Getty Images)
ምስል Getty Images

የአፍሪቃ ህብረት በሥልጣን ላይ ያለ መሪ በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀሎች ተመልካች ፍርድቤት (ICC) እንዳይከሰስ የሚጠይቅ አቤቱታ ለፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤትለማቅረብ ሰሞኑን መወሰኑን ተከትሎ በአፍሪቃ ህብረት እና በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት መካከል ጠንከር ያለው ዝግብ ተከስቷል። ዉዝግቡና የሁለቱ ተቋማት የወደፊት ግንኙነት ዛሬ የሚቀርበዉ ውይይታችን ትኩረት ነዉ።

አርያም ተክሌ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ