የአፍሪቃውያን ጤና ጥበቃ ሚንስትሮች ጉባዔ17 የካቲት 2008ሐሙስ፣ የካቲት 17 2008የአፍሪቃ የጤና ጥበቃ ሚንስትሮች ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ያካሄዱት ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ። ሚንስትሮቹ በተለይ ትኩረት ሰጥተው የተወያዩት ማጅራት ገትርን የመሳሰሉትን ገዳይ በሽታዎች በክትባት ማስወገድ ስለሚቻልበት ጉዳይ ነበር።https://p.dw.com/p/1I2P7ምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio እንደ የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት ዘገባ፣ አፍሪቃ ዉስጥ ክትባት የሚያገኙ ልጆች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ በመሄድ ላይ ቢሆንም፣ ክትባት ገና ለሁሉም እየተዳረሰ አይደለም። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ