1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃና የአውሮፓ ህብረቶች ግንኙነት

ሰኞ፣ የካቲት 18 2005

ውይታቸው ይበልጥ ያተኮረውም የአፍሪቃና የአውሮፓ ህብረቶችን ግንኙነትና በተለይም በአፍሪቃ ሠላምና ደህንነት ሊረጋገጥ በሚቻላቸው የአሠራር የትብብር መርሃ ግብሮች ላይ ያተኮረ ዶክተር ዙማ አዲሷ የአፍሪቃ ህብረቱ ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ከተመረጡ ወዲህ ወደ ብራሰልስ መጥተው

https://p.dw.com/p/17jcv
epa03307523 Nkosazana Dlamini-Zuma of South Africa leaves the room after giving a press conference during the 19th African Union Summit in Addis Ababa, Ethiopia, 15 July 2012. South Africa's home affairs minister Nkosazana Dlamini-Zuma is challenging incumbent Jean Ping of Gabon for the bloc's top job after both of them failed to win the required two-thirds majority of the vote at the last summit. If the election fails again this time, it could leave Ping in position until the next summit in January 2013. EPA/MARTIN DIXON +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/dpa

ከህብረቱ ባለሥልጣናት ጋር ሲወያዩ ይህ የመጀመሪያቸው ነው ። የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ዶክተር ድላሚኒ ዙማ ትናንት ብራሰል ውስጥ ከአውሮፓ ህብረት ባለሥልጣናት ጋር ተወያዩ ። ውይታቸው ይበልጥ ያተኮረውም የአፍሪቃና የአውሮፓ ህብረቶችን ግንኙነትና በተለይም በአፍሪቃ ሠላምና ደህንነት ሊረጋገጥ በሚቻላቸው የአሠራር የትብብር መርሃ ግብሮች ላይ ያተኮረ ነበር።ዶክተር ዙማ አዲሷ የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ከተመረጡ ወዲህ ወደ ብራሰልስ መጥተው ከህብረቱ ባለሥልጣናት ጋር ሲወያዩ ይህ የመጀመሪያቸው ነው ። ዙማ ትናንት ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ሆሴ ኢማኑኤል ባሮሶ ከአውሮፓ ህብረት ፕሬዝዳንት ከክርማን ቫን ሮምፓይ ና ከአውሮፓ ፓርላማ የሰብአዊ መብት ኮሚቴ ሰብሳቢና ከሌሎች የፓርላማ አባሎች ጋር ተወያይተዋል ። ዙማና ባሮሶ ከተነጋገሩ በኋላ የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለው የብራሰልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።

ገበያው ንጉሴ

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ