የአፋር የፖለቲካ ፓርቲዎች ዉዝግብና ማስተባበያዉ
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 20 2007ማስታወቂያ
አፋር ነፃ አዉጪ ግንባር ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ከዳ አፎ አይዳ አይስ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የድርጅቱ ዞን አምስት ሥራ አስፈፃሚ ነኝ ብለዉ ለዶቼ ቨለ ቃለ ምልልስ የሰጡት ግለሰብ ሥራ አስፈፃሚያችን አይደሉም ብለዋል። የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ድርጅቱ ያካሄደዉ ዉኽደት ሕገ ወጥ ነዉ የሚል ቅሬታ እንዳልቀረበለትና ለዛሬም ዉሳኔ ለማሳወቅ የቀጠረዉ ድርጅትም ሆነ ግለሰብ እንደሌለ ገልፆአል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሄር ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ